Sunday, January 23, 2011

ቡል ዶዘር!

ሲነገር ስንሰማ ...
የድሮ ወታደር
አለኝታ ነበር ለሀገር::

የዛሬ ወታደር
...አገር አፍራሽ
ከወንበር የማይገፈትር
የዘረኞች አለኝታ
ራሱ ሀገር አፋራሽ ቡል ዶዘር!


ጥር 2003, ቶሮንቶ

No comments:

Post a Comment

Blog Archive