Borkena ቦርከና
ኢትዮጵያ ታበጽህ እደዊሀ ሀበ እግዚያብሔር !
Friday, December 4, 2009
ውጪ ሀገር
ነገሩን ለማያቅ ውጪ የሚባለው ስሙ ቢያስደስትም
ውስጡ ለቄስ ይሁን እንደስሙ አይደለም
ብዙ ቢባልለት አኗሪ አንቀባሮ
የተወለወለ ቢያስመስል ብርሌ ገጽን አሳምሮ
ባይታይ ነው እንጂ ብዙው ከውስጥ ጠቁሮ
በደስታ ደህይቶ ይኖራል እሮሮ
አይ የውጭ አገር ኑሮ !!!
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment